ኤርትራዊው ሰላይ በኢትዮጵያ
ከ24ዓመት በኋላ በድጋሜ በተገኘ የህትመት ትሩፋት ኤርትራዊው ሰላይ በኢትዮጵያ ሁለተኛ ዕትም (2ተኛ) ለአንባብያን ቀረበ
• ልብ አንጠልጣይ የስለላ ታሪክ በፍቅር በሀገር ፍቅርና በብሄራዊ ጥቅም ዋና ጭብጥ ተሟሽቶ ቀርቧል፣
• የአባይ ግድብ እውን መሆንን ቀድሞ የተነበየ፣
• የኢትዮጵያን የወደብ ማጣት ደግሞም የአሰብ ወደ ብን መልሶ የማግኘት መብትን እንዲሁ በታሪኩ ውስጥ አካቷል።
መጽሐፉን ለገሀር በሚገኘዉ ጃዕፈር መጽሐፍት መደብር እና ሜክሲኮ ደብረወርቅ ህንፃ ስር ሀ ሁ የመጽሐፍት መደብር ያገኙታል።
148 views
Comments (0)
No comments yet. Be the first to comment!